ደቡብ ግሎባል ባንክ ከኢ.ፌ.ዴ.ሪ ገቢዎች ሚኒስቴር እና ከኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር ጋር የታክስ ክፍያን በኤሌክትሮኒክስ ዘዴ ለማሰባሰብ የሚያስችል ስምምነት ተፈራመ፡