ባለፉት ዘጠኝ ወራት አመርቂ ዉጤት መመዝገቡ ተገለፀ

ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ ባለፉት 9 ወራት በበርካታ መለኪያዎች አመርቂ ውጤት ማስመዝገቡን የባንኩ የቦርድ አመራር እና የማኔጅመንት አባላት ገለጹ፡፡ ይህ የተገለጸው የቦርድ አመራሮችና ከፍተኛ የማኔጅመንት አባላት የ2025/26 በጀት ዓመት የዘጠኝ ወራት የሥራ አፈፃፀም ግምገማ ሚያዚያ 20 ቀን 2018 ዓ.ም በሸራተን አዲስ ሆቴል ባካሄዱበት ወቅት ነው፡፡ የተቀማጭ ገንዘብ መጠንን ማሳደግ፣ የብድር አሰጣጥ እና የትርፍ ግቦችን ማሳካት፣ የባንኩን […]
ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ የተሳተፈበት ዓለም አቀፍ የኦቲዝም ቀን በደማቅ ሁኔታ ተከበረ

ነህሚያ የኦቲዝም ማዕከል የ2018 ዓ.ም የኦቲዝም ግንዛቤ ማስጨበጫ መርሃ-ግብርን ሚያዚያ 18 ቀን 2018 ዓ.ም በተለያዩ ዝግጅቶች አከናውኗል። መርሃ-ግብሩ በዋናነት በህብረተሰቡ ዘንድ ስለ ኦቲዝም ያለውን ግንዛቤ ለማሳደግ፣ በኦቲዝም የተጠቁ ህጻናት ተገቢውን ድጋፍና እንክብካቤ እንዲያገኙ ለማስገንዘብ ታልሞ መዘጋጀቱን የማዕከሉ መስራችና ዋና ስራ አስፈፃሚ ወ/ሮ ራሄል አባይነህ ገልጸዋል። መርሃ-ግብር የተሳካ እንዲሆንና የታለመለትን አላማ እንዲያሳካ ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ አስፈላጊውን […]
ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ በድሬዳዋ ከተማ ለደንበኞቹ የኢፍጣር ፕሮግራም አዘጋጀ

ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ የመተሳሰብ ተምሳሌት የሆነውን የረመዳን ፆም ምክንያት በማድረግ በድሬዳዋ ከተማ ለሚገኙ ደንበኞች የኢፍጣር መርሃ-ግብር መጋቢት 8 ቀን 2018 ዓ.ም አካሂዷል። በዝግጅቱ ላይ የባንኩ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች፣ በድሬዳዋ ከተማ የሚገኙ ደንበኞች፣ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች እና የከተማዋ መጅሊስ ተወካዮች ታድመዋል። ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ ከንግድ እንቅስቃሴው ባሻገር ማህበራዊና ሃይማኖታዊ እሴቶችን ማክበርና ከደንበኞቹ ጋር ያለውን መልካም ትስስር […]
ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ በጅማ ከተማ ለሚገኙ ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት ደንበኞች የኢፍጣር መርሃ ግብር አካሄደ

1447ኛውን የረመዳን ፆም ምክንያት በማድረግ መጋቢት 6 ቀን 2018 ዓ.ም በለይሌ ሪዞርት በተሰናደው የኢፍጣር መርሃ ግብር የባንካችን ኃላፊዎች፣ ደንበኞች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል። ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ የደንበኞችን ፍላጎት ማዕከል ያደረግ ምቹ እና ቀልጣፋ የባንክ አገልግሎት እየሰጠ መሆኑን በመርሃ ግብሩ ወቅት የገለፁት ቺፍ ኮርፖሬት ባንኪንግ ኦፊሰር አቶ ሳኅለሚካኤል መኮንን በቀጣይም የደንበኞቻችንን ፍላጎት የሚያሟላ አገልግሎት ለመስጠት […]
ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ ከጅማ ከተማ እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት ጋር በጋራ መስራት በሚቻልበት ምቹ ሁኔታዎች ዙሪያ ውይይት አደረገ።

ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ እና የጅማ ከተማ እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት በተለያዩ ዘርፎች በጋራ መስራት በሚቻልበት ምቹ ሁኔታዎች ዙሪያ የሁለቱም ከፍተኛ ኃላፊዎች በተገኙበት መጋቢት 06 ቀን 2018 ዓ.ም በመጅሊሱ ዋና ጽ/ቤት ተወያይተዋል። በውይይቱ በጋራ መስራት በሚቻልበት ሁኔታውች ላይ ያጠነጠነ ሲሆን በተለይ ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት አሰጣጥ ቀልጣፍ እና ተደራሽ በሚሆንበት ዙሪያ በጥልቀት ውይይት አድርገዋል። በጅማ ከተማ […]
ባንካችን በጅማ ከተማ ማዕድ የማጋራት መርሃ ግብር አካሄደ

ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ 1447ኛውን የረመዳን ፆም ምክንያት በማድረግ በጅማ ከተማ ድጋፍ ለሚሹ የማህበረሰብ አካላት ማዕድ የማጋራት መርሃ ግብር መጋቢት 6 ቀን 2018 ዓ.ም በቡካሪ መስጂድ አከናውኗል። ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ ማህበራዊ ኃላፊነቱን መወጣት የባንኩ ዋነኛ እሴት አድርጎ እየሰራ እንደሚገኝ የገለፁት የባንካችን ኮርፖሬት ባንኪንግ ቺፍ ኦፊሰር አቶ ሳኅለሚካኤል መኮንን ዛሬ ያካሄድነው ማዕድ የማጋራት መርሃ ግብር ይኸንኑ ዕሴት […]
ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ በየሲር ለና በጎ አድራጎት ድርጅት የኢፍጣር መርሃ ግብር አካሄደ

ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ ቅዱስ የሆነውን የረመዳን ወር ምክንያት በማድረግ መጋቢት 3 ቀን 2018 ዓ.ም. በሰርለና በጎ አድራጎት ድርጅት የኢፍጣር መርሃ ግብር አካሂዷል፡፡ ባንካችን ከመደበኛ ስራው ጎን ለጎን ይኸን መሰል የበጎ አድራጎት ተግባራትን ለረዥም ጊዜ እያከናወነ እንደሚገኝ የገለጹት የማርኬቲንግና እና ኮምዩኒኬሽስ ዳይሬክተር አቶ ቢኒያም ፍቃዱ በተለያዩ ጊዜ ባንኩ የሚያደርጋቸው ድጋፎች በቀጣይም ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ አመላክተዋል፡፡ የረመዳን ወር […]
ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ በቀጣይ አምስት ወራት ሊተገበሩ በሚገቡ አንኳር የስራ አቅጣጫዎች ዙሪያ ሲያካሄድ የነበረውን ምክክር የካቲት 7 ቀን 2018 ዓ.ም አጠናቀቀ።

ስብሰባው ለተከታታይ ሁለት ቀናት የባንኩ የቦርድ እና የማኔጅመንት አባላት በተገኙበት በኖራ ሪዞርት ተካሂዷል። በምክክር መርሃ ግብሩ የባንኩ የመጀመሪያ መንፈቅ ዓመት አጠቃላይ አፈፃፀም እና የበጀት ዓመቱ ከመጠናቀቁ በፊት ሊሰሩ በሚገቡ የስራ አቅጣጫዎች ዙሪያ ውይይት ተደርጓል። ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ በባንክ ኢንዱስትሪው ተወዳዳሪነቱን ይበልጥ እያጠናከረ እንደሚገኝ የገለፁት የባንኩ የቦርድ ሰብሳቢ አቶ ዮሴፍ ጌታቸው፤ በሁሉም መለኪያዎች ተወዳዳሪነቱ ተጠናክሮ እንዲቀጥል […]
ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ ከኢትዮጵያ ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን ጋር ያለውን የስራ ትብብር ማጠናከር የሚያስችል ውይይት አካሄደ።

ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ ከኢትዮጵያ ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን (EEC) ጋር ያለውን የስራ ትብብር አጠናክሮ ማስቀጠል የሚያስችል ውይይት ጥር 21 ቀን 2018 ዓ.ም አከናውኗል። የዛሬው ውይይት ከዚህ በፊት በአዲስ አበባና በተለያዩ ከተሞች ግሎባል ቱር በሚል መሪ ቃል እየተካሄደ የሚገኘውን የደንበኞችን የስራ እንቅስቃሴ የመጎብኘት መርሃ ግብር አንዱ አካል ነው። በውይይቱ ባንኩ እና ኮርፖሬሽኑ ለጋራ ስኬት በጋራ መስራት በሚቻልባቸው ምቹ […]
በበጀት ዓመቱ በመጀመሪያው መንፈቅ ዓመት አመርቂ ውጤት መመዝገቡ ተገለፀ

ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ በበጀት ዓመቱ በመጀመሪያው መንፈቅ ዓመት ባንኩ ባስቀመጣቸው መለኪያዎች መሰረት የሚበረታታ ውጤት ማስመዝገቡን የባንኩ የቦርድ እና የማኔጅመንት ዓባላት ገለፁ፡፡ የባንኩ የቦርድ እና የማኔጅመንት አባላት ያለፉት ስድስት ወራት የስራ አፈፃፀምን ጥር 18 ቀን 2018 ዓ.ም በኢትዮጵያ ስካይላይት ሆቴል ገምግመዋል፡፡ የተቀማጭ ገንዘብ አሰባሰብ፣ የብድር አቅርቦት፣ የዲጂታል ባንክ አገልግሎት ማስፋፋት፣ የደንበኞች እርካታን ማሻሻል እና ትርፋማነትን በማጠናከር […]
በላቀ አመራር ዙሪያ ሲሰጥ የነበረው ስልጠና ተጠናቀቀ

ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ በላቀ የአመራር ሰጭነት Advanced Leadership Training ዙሪያ ለባንኩ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች ለተከታታይ ሶስት ቀናት በስካይ ላይት ሆቴል ሲሰጥ የነበረውን ስልጠና ጥር 15 ቀን 2018 ዓ.ም አጠናቋል፡፡ ስልጠናው ከአልቲሜት የማማከር አገልግሎት ጋር በመተባበር የተሰጠ ሲሆን የባንኩን ሁለንተናዊ የአመራር አቅም ይበልጥ ለማጠናከር፣ የውሳኔ አሰጣጥ ጥራትን ለማሻሻል እና በተለዋዋጭ የባንክና የፋይናንስ ዘርፍ ውስጥ በተቀመጡ መለኪያዎች […]
ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ በሆራ ኮርፖሬት ግሩፕ የመስክ ምልከታ አካሄደ።

ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ “ግሎባል ቱር” በተሰኘ መሪ ቃል እያካሄደ የሚገኘውን የባንኩን ከፍተኛ ደንበኞች እና ባለድርሻ አካላት የመጎብኘት መርሃ ግብር አጠናክሮ እንደቀጠለ ነው። ግሎባል ቱር በአዲስ አበባ እና በተለያዩ ከተሞች እየተካሄደ ሲሆን ጥር 09 ቀን 2018 ዓ.ም በሆራ ኮርፖሬት ግሩፕ የመስክ ምልከታ ተደርጓል። የባንኩ ኃላፊዎችና የቦርድ አባላት የኮርፖሬት ግሩፑን ሁለንተናዊ የስራ እንቅስቃሴ በመስክ ምልከታ በመጎብኘታቸው ምስጋናቸውን […]
ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ ለደንበኞቹ ብርቱ አጋር መሆኑን አጠናክሮ ይቀጥላል – አቶ ሳኅለሚካኤል መኮንን (ቺፍ ኮርፖሬት ባንኪንግ ኦፊሰር)

ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ ለደንበኞቹ የስኬት መዳረሻ ብርቱ አጋር ሆኖ እንደሚቀጥል የባንኩ ቺፍ ኮርፖሬት ባንኪንግ ኦፊሰር አቶ ሳኅለሚካኤል መኮንን ገለፁ። አቶ ሳኅለሚካኤል ይኸን ያሉት ሮዜታ ሪል እስቴት ከግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ በተደረገለት የፋይናንስ ድጋፍ የንግድ ሱቆቹን እና አፓርትመንቶችን በድሬዳዋ ከተማ ገንብቶ ጥር 2 ቀን 2018 ዓ.ም ለሽያጭ ባቀረበበት ወቅት ነው። የተገነቡት የንግድ ሱቆች ዘመናዊ ዲዛይንና ለንግድ ሥራ […]
ከፍተኛ ደንበኞችን የመጎብኘት ሂደት ተጠናክሮ እንደቀጠለ ነው

ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ ግሎባል ቱር በሚል መሪ ቃል እያካሄደ ያለውን የባንኩን ከፍተኛ ደንበኞች የመጎብኘት እና የውይይት መርሃ ግብር አጠናክሮ ቀጥሏል። የጉብኝት መርሃ ግብሩ ታኅሳስ 25 ቀን 2018 ዓ.ም በአርፋሳ ጠቅላላ ንግድ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ተከናውኗል። በጉብኝት መርሃ ግብሩ የባንካችን የቦርድ አባላት እና ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል። ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ ከአርፋሳ ጠቅላላ ንግድ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ጋር በርካታ ዓመታትን አብረው […]
በመጀመሪያው ግማሽ ዓመት የላቀ አፈፃፀም ላስመዘገቡ ቅርንጫፎች ዕውቅና ተሰጠ

ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ በመጀመሪያው መንፈቅ ዓመት በተለያዩ የስራ መለኪያዎች የላቀ አፈፃፀም ላስመዘገቡ በመቐለ እና አካባቢው ለሚገኙ ቅርንጫፎች ታኅሳስ 23 ቀን 2018 ዓ.ም በፕላኔት ሆቴል የዕውቅናና የምስጋና መርሃ ግብር አካሂዷል። በበጀት ዓመቱ በመጀመሪያው ስድስት ወራት የሚበረታታ ስራ መከወኑን በዕውቅና መርሃ ግብሩ ወቅት የገለፁት የምዕራብ አዲስ አበባ ዲስትሪክት ዳይሬክተር አቶ ሰለሞን ግርማ፤ በሁለተኛው መንፈቅ ዓመትም ሁሉም ቅርንጫፎች […]
በሁለንተናዊ ዘርፍ ምርጡ ባንክ እንዲሆን በትኩረት እየተሰራ ነው – አቶ ውብሸት ዘገዬ (ቺፍ ሪቴል ባንኪንግ ኦፊሰር)

ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ ፋይናንስ ነክ በሆኑና ባልሆኑ መለኪያዎች በደንበኞች ዘንድ የመጀመሪያ ተመራጭ እና ምርጡ ባንክ እንዲሆን ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ መሆኑን የባንኩ ቺፍ ሪቴል ባንኪንግ ኦፊሰር አቶ ውብሸት ዘገዬ ገለፁ፡፡ ቺፍ ኦፊሰሩ ይህን ያሉት ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ ባለፉት አምስት ወራት የላቀ አፈፃፀም ላስመዘገቡ ቅርንጫፎች እና ሰራተኞች የዕውቅናና የምስጋና መርሃ ግብር ታኅሳስ 14 ቀን 2018 ዓ.ም በሀያት […]
ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ በቀርጫንሼ ግሩፕ የጉብኝት መርሃ ግብር አካሄደ

ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ “ግሎባል ቱር” በሚል መሪቃል የሚያካሂደውን የደንበኞችን የስራ እንቅስቃሴ የመጎብኘት እና የውይይት መርሃ ግብር ታኅሳስ 16 ቀን 2018 ዓ.ም በቀርጫንሼ ግሩፕ አካሂዷል። በጉብኝት መርሃ ግብሩ የዳይሬክተሮች ቦርድ ሰብሳቢ አቶ ዮሴፍ ጌታቸው፣ የባንኩ ዋና ስራ አስፈፃሚ ዶ/ር ተስፋዬ ቦሩ፣ የቦርድ አባላት፣ ቺፍ ኦፊሰሮች እና የዲፓርትመንት ኃላፊዎች ተገኝተዋል። ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ እና ቀርጫንሼ ግሩፕ አብረው […]
ከፍተኛ ደንበኞችን የመጎብኝት ሂደት ተጠናክሮ እንደቀጠለ ነው

ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ በተከታታይ እያከናወነ የሚገኘው የከፍተኛ ደንበኞችን የስራ እንቅስቃሴ የመጎብኘት ሂደት አጠናክሮ እንደቀጠለ ነው። የባንኩ የዳይሬክተሮች ቦርድ እና ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች ግብኝታቸውን በሮዜታ ግሩፕ ህዳር 20 ቀን 2018 ዓ.ም አድርገዋል። ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ የድርጅታችንን የስራ እንቅስቃሴ በመመልከቱ የተሰማቸውን ደስታ የገለፁት የሮዜታ ግሩፕ መስራችና ስራ አስፈፃሚ አቶ ቴዎድሮስ ሽፈራው ድርጅታቸው ከባንኩ ጋር እየሰራ ያለውን ስራ […]
በዳይሬክተሮች ቦርድ ሰብሳቢ አቶ ዮሴፍ ጌታቸው የተመራ ልዑክ በቶፕ ቢቬሬጅ እና ኢንዱስትሪ ትሬዲንግ ጉብኝት አካሄደ

ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ በዳይሬክተሮች ቦርድ ሰብሳቢ አቶ ዮሴፍ ጌታቸው የተመራ ልዑክ በቶፕ ቢቬሬጅ እና ኢንዱስትሪ ትሬዲንግ ኅዳር 18 ቀን 2018 ዓ.ም የጉብኝት መርሃ ግብር አከናውኗል፡፡ በጉብኝቱ የባንኩ የቦርድ አባላት፣ የባንኩ ዋና ስራ አስፈፃሚ ዶ/ር ተስፋዬ ቦሩ እንዲሁም ቺፍ ኦፊሰሮች እና የዲፓርትመንት ኃላፊዎች ተገኝተዋል። ዛሬ የተካሄደው የጉብኝት መርሃ ግብር ግሎባል ቱር በሚል መሪ ሀሳብ በአዲስ አበባና […]
ከደንበኞች እና ባለድርሻ አካላት ጋር የሚደረገው የውይይት መድረክ ተጠናክሮ ቀጥሏል

ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ ግሎባል ቱር በሚል መሪ ቃል ከደንበኞች ጋር የሚያደርገውን የውይይት መድረክ በጅማ ከተማ ከሚገኙ ደንበኞች ጋር መስከረም 15 ቀን 2018 ዓ.ም በዶሎሎ ሆቴል አካሂዷል። በውይይት መርሃ ግብሩ የባንኩን የስራ እንቅስቃሴ አስመልክተው የመወያያ ሀሳብ ያቀረቡት የደንበኞች ግንኙነት መምሪያ ዳይሬክተር አቶ መሰረት አሰፋ ባንኩ በበርካታ መለኪያዎች አመርቂ ውጤት እያስመዘገበ መሆኑን ገልፀዋል። በቀረበው የመወያያ ሰነድ መሰረት […]
ሴት ሰራተኞችን በማብቃት ወደ አመራርነት ማምጣት ላይ በትኩረት እየተሰራ መሆኑ ተጠቆመ

ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ ሴት ሰራተኞችን በማብቃት ወደ አመራርነት ማምጣት የሚያስችል የስልጠናና የትምህርት መርሃ ግብር መስከረም 10 ቀን 2018 ዓ.ም በስካይላይት ሆቴል በይፋ አስጀምሯል። ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ ሰራተኞቹን ለማብቃት ዘርፈ ብዙ ስልጠናወችንና ትምህርቶችን በመስጠት ላይ እንደሚገኝ የሰው ሀብት አስተዳደር ዳይሬክተር አቶ ዳንኤል ማሞ በአደረጉት የእንኳን ደህና መጣችሁ ንግግር አመላክተዋል። በተያዘው የሂሳብ ዓመት 120 ሴት ሰራተኞችን በልዩ […]
የደም ልገሳ መርሃ ግብር ተካሄደ

ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ ከኢትዮጵያ ደምና ሕብረ ሕዋስ ባንክ አገልግሎት ጋር በመተባበር ነሀሴ 27 ቀን 2017 ዓ.ም በባንኩ ዋና መስሪያ ቤት የደም ልገሳ መርሃ ግብር አካሄደ፡፡ “አዲሱን ዓመት በበጎ ስራ እንቀበለው” በሚል መሪ ቃል በተካሄደው የደም ልገሳ መርሃ ግብር የባንካችን ሰራተኞች እና አመራሮች ተሳትፈዋል፡፡ ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ ማህበራዊ ኃላፊነቱን ለመወጣት በርካታ ተግባራትን እያከናወነ ሲሆን የደም ልገሳ […]
ለስኬታችሁ መዳረሻ የግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ ብርቱ አጋርነት ተጠናክሮ ይቀጥላል – የባንኩ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች

ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ ምርት እና አገልግሎቱን እንዲሁም የአሰራር ልህቀቱን ከደንበኞች ጋር የሚያስተዋውቅበት ግሎባል ቱር የተሰኘውን የውይይት መርሐግብር ነሐሴ 10 ቀን 2017 ዓ.ም በሀዋሳ ከተማ ከሚገኙ ደንበኞች ጋር በሴንተራል ሆቴል አከናውኗል። ባንኩ ከዚህ በፊት ይስተዋሉ የነበሩ የአሰራር ክፍተቶችን በማስተካከል ተወዳዳሪነቱን ይበልጥ በማጠናከረ ለደንበኞቹ ምቹ እና ቀልጣፍ አገልግሎት እየሰጠ እንደሚገኝ ለውይይቱ የመነሻ ሀሳብ ያቀረቡት የደንበኞች ግንኙነት መምሪያ […]
ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ የ2025 የፈጠራና ልዕቀት ሽልማት አሸናፊ ሆነ

ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ International Center for Strategic Alliance ባዘጋጀው የሽልማት ፕሮግራም ላይ ምርጥ እያደገ የሚገኝ የዲጂታል ባንክ አገልግሎት አቅራቢ በመባል ልዩ ሽልማት መቀበሉን ለማብሰር እንወዳለን፡፡ ይህ ሽልማት ከሚያስገኘው ፋይዳ ውጭ፣ የባንካችንን በዲጂታል ዘርፉ እያደረገ ያለውን መልካም ጉዞ የሚያጎላ እንዲሁም ፈጠራ ላይ እና የተሻለ የደንበኞች ዲጂታል አገልግሎትን የሚያበረታታ መሆኑ እሙን ነው፡፡ ለዚህ ሽልማት እንድንበቃ ላደረጋችሁን የባንካችን […]
ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ የአርንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ መርኃግብር አካሄደ

ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ ሰባተኛውን ዙር የአርንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር ፈረንሳይ ሌጋሲዮን አቢሲኒያ ውሃ ፋብሪካ አካባቢ ሐምሌ 28 ቀን 2017 ዓ.ም አካሄዷል፡፡ በችግኝ ተከላ መርሃ ግብሩ የግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች፣ የቅርንጫፍ ስራ አስኪያጆች እና ሰራተኞች ተገኝተዋል። የዘንድሮው የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር “በመትከል ማንሰራራት” በሚል መሪ ቃል በመላው ኢትዮጵያ እየተካሄደ ይገኛል፡፡ ግሎባል ባንክ […]
የላቀ አፈፃፀም ላስመዘገቡ ቅርንጫፎች እውቅና ተሰጠ

ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ በ2024/25 የሒሳብ ዓመት ባንኩ ባስቀመጠው የመለኪያ መስፈርት መሠረት ከፍተኛ ውጤት ላስመዘገቡ ቅርንጫፎች የእውቅናና የሽልማት መርሃ ግብር ሐምሌ 28 ቀን 2017 ዓ.ም ተካሂዷል። በተቀመጠው የመለኪያ መስፈርት መሠረት ከምስራቅ አዲስ አበባ፣ ከምዕራብ አዲስ አበባ እንዲሁም ከደቡባዊ ዲስትሪክት እስከ ሶስት ለወጡ ቅርንጫፎች በባንኩ ከፍተኛ አመራሮች እውቅና ተሰጥቷል። አትላስ፣ አዳማፓንአፍሪክ እና ገላን ኮንደሚኒየም ከምስራቅ አዲስ አበባ […]
በሁሉም መለኪያዎች አመርቂ ውጤት አስመዝግበናል – ዶ.ር ተስፋየ ቦሩ

ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ በተጠናቀቀው የሒሳብ ዓመት በሁሉም የመለኪያ መስፈርቶች የሚበረታታ ውጤት ማስመዝገቡን የባንኩ ዋና ስራ አስፈፃሚ ዶ.ር ተስፋዬ ቦሩ ተናገሩ። ዋና ስራ አስፈፃሚው ይኸን ያሉት ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ የ2024/25 የሒሳብ ዓመት አፈፃፀም በገመገመበት እና የ2025/26 የሒሳብ ዓመት ዕቅድ ላይ ሐምሌ 28 ቀን 2017 ዓ.ም በስካይላይት ሆቴል ውይይት ባካሄደበት ወቅት ነው። በተጠናቀቀው የሂሳብ ዓመት ተለዋዋጭ የማክሮ […]
ዲጂታል የኢንሹራንስ እና የአረቦን ብድር አገልግሎት ተጠናክሮ እንደቀጠለ ነው

ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ ከኒያላ ኢንሹራንስ እና ከካቻ ዲጂታል ፋይናንሺያል ሰርቪስ ጋር በመተባበር ዲጂታል የኢንሹራንስ እና የአረቦን ብድር አገልግሎትን ሀምሌ 15 ቀን 2017 ዓ.ም በይፋ አስጀምሯል፡፡ በመርሃ ግብሩ የግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ ዲጂታል ባንኪንግ ዳይሬክተር ወ/ሮ መቅደስ በቀለ፣ የኒያላ ኢንሹራንስ አ.ማ. ቺፍ ከስተመር ማኔጅመንት ኦፊሰር አቶ ተገኝ ማስረሻ፣ የካቻ ዲጂታል ፋይናንሺያል ሰርቪስ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ አብርሀም […]
ለስኬታችሁ ብርቱ አጋር መሆናችንን አጠናክረን እንቀጥላለን – አቶ ሳኅለሚካኤል መኮነን

ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ ለደንበኞች የስኬት መዳረሻ ብርቱ አጋር ሆኖ እንደሚቀጥል የባንኩ ቺፍ ኮርፖሬት ባንኪንግ ኦፊሰር አቶ ሳኅለሚካኤል መኮነን ገለፁ። ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ የባንኩን የስራ እንቅስቃሴ ከደንበኞቹ ጋር የሚያስተዋውቅበት “ግሎባል ቱር” የተሰኘውን የውይይት መርሃ ግብር በድሬዳዋ ከተማ ከሚገኙ ደንበኞች ጋር ሐምሌ 10 ቀን 2017 ዓ.ም በኢስት ስታር ሆቴል አከናውኗል። በተጠናቀቀው የሂሳብ ዓመት በሁሉም መመዘኛዎች አመርቂ ውጤት […]
የደንበኞቻችንን ፍላጎት ያማከለ የባንክ አገልግሎት እየተሰጠ ነው – አቶ ሳኅለሚካኤል መኮንን

ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ የደንበኞቹን ፍላጎት መሠረት ያደረገ ሁሉን አቀፍ የባንክ አገልግሎት በመላው የሀገራችን ክፍል እየሰጠ መሆኑን የባንኩ ቺፍ ኮርፖሬት ባንኪንግ ኦፊሰር አቶ ሳኅለሚካኤል መኮንን ገለፁ። አቶ ሳኅለሚካኤል ይኸን ያሉት “ግሎባል ቱር” በሚል መሪቃል በአሶሳ ከተማ ከሚገኙ ደንበኞች ጋር ሰኔ 26 ቀን 2017 ዓ.ም በአሶሳ ከተማ በአደረጉት የውይይት መርሃ ግብር ነው። በባንኩ እና በደንበኞች መካከል እንደ […]
ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ ለስድስት ተከታታይ ወራት ያሰለጠናቸውን ከ70 በላይ ሠራተኞች አስመረቀ

ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ “በሁሉን አቀፍ የባንክ አገልግሎት አሰጣጥ” ዙሪያ ለስድስት ተከታታይ ወራት ያሰለጠናቸውን ሠራተኞች ሰኔ 21 ቀን 2017 ዓ.ም በጁፒተር ኢንተርናሽናል ሆቴል አስመርቋል፡፡ በምረቃ ስነ- ስርዓቱ ላይ የግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ ቺፍ ፋይናንስ እና ሰፖርት ኦፊሰር አቶ ዳሳ ጎቤ፣ ቺፍ ኢንፎርሜሽንና ቴክኖሎጂ ኦፊሰር አቶ ሲሳይ አየለ እንዲሁም የባንኩ የማኔጅመንት አባላት እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ታድመዋል። ስልጠናው […]
በተሰለፈበት ሁሉ ማሸነፍ የግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ መለያ እንዲሆን እየተሰራ ነው – ዶ/ር ተስፋዬ ቦሩ

ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ በተሰማራበት የሥራ ዘርፍ ሁሉ ቀዳሚ እና አሸናፊ እንዲሆን ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ መሆኑን የባንኩ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ዶ/ር ተስፋዬ ቦሩ ተናገሩ፡፡ ዶ/ር ተስፋዬ ይኸን ያሉት ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ በአፍሪካ ምርጥ የቁጠባ ባንክ ዘርፍ ተሸላሚ መሆኑንና የባንኩ የእግር ኳስ ቡድን የ2017 ዓ.ም የባንኮች እግር ኳስ ውድድርን በበላይነት ማጠናቀቁን አስመልክቶ ዋንጫውን ለዋና ሥራ አስፈፃሚው ሰኔ […]
ግሎባል ቱር በሽረ እንደስላሴ ከተማ በተለያዩ ዝግጅቶች ተካሄደ።

ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ የሚሰጣቸውን አገልግሎቶች እና አጠቃላይ የባንኩን ነባራዊ ሁኔታ ለደንበኞቹ የሚያስተዋውቅበት “ግሎባል ቱር” የተሰኘውን መርሃግብር በሽረ እንደስላሴ ከተማ በሚገኘው ቅርንጫፍ በተለያዩ ዝግጅቶች ሰኔ 14 ቀን 2017 ዓ.ም በድምቀት አካሂዷል። ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ ስሙን የሚመጥን አገልግሎት በመላው የሀገራችን ክፍል እየሰጠ መሆኑን በመርሃ ግብሩ ወቅት ባደረጉት ንግግር የገለፁት የኮርፖሬት ባንኪንግ ቺፍ ኦፊሰር አቶ ሳህለሚካኤል መኮንን አዳዲስ […]
ለአዲሱ የቦርድ ሥራ አመራር አባላት የእንኳን ደህና መጣችሁ መርሃ ግብር ተካሄደ

ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ አዲስ ለተመረጡ የቦርድ ሥራ አመራር አባላት የእንኳን ደህና መጣችሁ እና ሥራ የማስጀመሪያ መርሃ ግብር ሰኔ 09 ቀን 2017 ዓ.ም በባንኩ ዋናው መስሪያ ቤት አካሂዷል፡፡ ባንኩ ከዚህ በፊት ይስተዋሉ የነበሩ የአሰራር ክፍተቶችን በማረም እና ጠንካራ ጎኖችን አጠናክሮ በማስቀጠል በማይናወጥ የእድገት ደረጃ ላይ እንደሚገኝ በእንኳን ደህና መጣችሁ ንግግራቸው የገለጹት የግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ ዋና ሥራ […]
ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ የአፍሪካ ምርጥ የቁጠባ ባንክ ዘርፍ አሸናፊ ሆነ

የአፍሪካ የባንክ እና ኢንሹራንስ ሽልማት በታንዛኒያ ዋና ከተማ ዳሬሰላም በተለያዩ ዘርፎች የላቀ አፈፃፀም ላስመዘገቡ ባንኮች እና ኢንሹራንሶች የሽማልት ሥነ ስርዓት ሰኔ 06 ቀን 2017 ዓ.ም ተካሂዷል፡፡ በአፍሪካ የባንክ እና ኢንሹራንስ ሽልማት ላይ ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ በአፍሪካ ምርጥ የቁጠባ ባንክ ዘርፍ ተሸላሚ ሆኗል፡፡ በሽልማት ሥነ ሥርዓቱ የዘርፉ ከፍተኛ ባለሙያዎች፣ተመራማሪዎች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ታድመዋል፡፡ ግሎባል ባንክ […]
የትንሳኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ ማዕድ የማጋራት መርሃ ግብር ተካሄደ

የትንሳኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ ማዕድ የማጋራት መርሃ ግብር ተካሄደ ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ የትንሳኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ ለአቅመደካሞች እና በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ለሚገኙ የማህበረሰብ ክፍሎች ሚያዚያ 09 ቀን 2017 ዓ.ም በሜክሲኮ ፕሪሚየም ቅርንጫፍ ማዕድ የማጋራት መርሃ ግብር አካሂዷል፡፡ በቂርቆስ ክፍለ ከተማ በወረዳ አምስት እና በወረዳ ሰባት ኗሪ የሆኑና ድጋፍ የሚያስፈልጋቸው የማህበረሰብ ክፍሎች የማዕድ ማጋራት መርሃ ግብሩ […]
የሁለት ሚሊዬን ብር ድጋፍ ተደረገ !!!

የሁለት ሚሊዬን ብር ድጋፍ ተደረገ !!! ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ ለመቄዶንያ የአረጋውያንና አዕምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል ብር ሁለት ሚሊዬን በማዕከሉ ዋና መስሪያ ቤት በመገኘት ጥቅምት 22 ቀን 2017 ዓ.ም ድጋፍ እና ጉብኝት አድርጓል፡፡ “ለህብረተሰቡ መስጠት” የግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ አንዱ ዕሴት መሆኑን ድጋፉን ባበረከቱበት ወቅት ያወሱት የግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ ቺፍ ኮርፖሬት ባንኪንግ ኦፊሰር አቶ ሳህለሚካኤል መኮንን የዛሬው […]
ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ በደቡብ ኢትዮጵያ በጎፋ ዞን በተከሰተው አደጋ ለተጎዱ ወገኖች 1 ሚሊዮን 5 መቶ ሺ ብር ድጋፍ አደረገ

ባንካችን በቅርቡ በጎፋ ዞን ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሻቻ ጎዝዲ ቀበሌ በተከሰተው የመሬት መንሸራተት አደጋ የተጎዱ ወገኖቻችንን ቦታው ድረስ በመገኘት እንደወትሮው ሁሉ አጋርነቱን ከማሳየቱም ባሻገር የተጎዱ ወገኖቻችንን በዘላቂነት ለማቋቋም የሚደረገው ድጋፍ ለማገዝ የብር 1,500,000.00 ድጋፍ አድርጓል። ይህ ማህበራዊ ኃላፊነትን የመወጣት ስራ መጨረሻችን ሳይሆን በቀጣይም ወገኖቻችንን በዘላቂነት ለማቋቋም በሚደረገው እንቃስቃሴ ሁሉ የሚቀጥል ይሆናል፡፡ ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ […]
ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ ከኢትዮጵያ መዋዕለ ንዋይ ገበያ ባለስልጣን ጋር በጋራ ለመስራት ተፈራረመ
Financial Literacy Takes Center Stage: Empowering Ethiopians Through Knowledge:

Financial Literacy Takes Center Stage: Empowering Ethiopians Through Knowledge: Understanding that financial inclusion goes beyond mere access, Global Bank Ethiopia launched a nationwide financial literacy campaign. This initiative provides Ethiopians with the tools and knowledge needed to make informed financial decisions. From saving and budgeting tips to responsible borrowing practices, the campaign empowers individuals to […]
Bridging the Gap: Democratizing Finance Through Mobile Money:

Unleashing the Power of Fintech: AI-powered Lending Redefines Access to Credit: In a testament to its embrace of cutting-edge technology, Global Bank Ethiopia partnered with a local fintech startup to develop an AI-powered loan application platform. This revolutionary tool leverages machine learning to streamline the credit assessment process, making loan approvals faster and more accessible. […]
Global Bank Ethiopia – A Catalyst for Transformation in Ethiopia’s Financial Landscape

Addis Ababa, Ethiopia – Global Bank Ethiopia, a trailblazer in the nation’s banking sector, continues to weave a narrative of impactful progress and ambitious innovation. With a keen focus on financial inclusion and technological prowess, the bank is steadily positioning itself as a catalyst for transformation in Ethiopia’s evolving financial landscape. Bridging the Gap: Democratizing […]
GBE Receives Valued Partner Award from Kerchanshe Trading PLC

Global Bank Ethiopia (GBE) has been awarded a prestigious “Valued Partner” award by one of its key corporate customers, Kerchanshe Trading PLC. The award recognizes GBE’s outstanding service, commitment to customer satisfaction, and strong partnership with Kerchanshe Trading PLC. “We are honored to receive this award from Kerchanshe Trading PLC,” said [GBE Executive Name], CEO […]
ለግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ አ.ማ ባለአክስዮኖች የተደረገ የጠቅላላ ጉባኤ ጥሪ
ለዳይሬክተሮች ቦርድ አባልነት ለመወዳደር የተመለመሉ ዕጩዎች ዝርዝር
ግሎባል ባንክ አክሲዮን ማህበር ባለአክሲኖች በሙሉ እጩ የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላት ጥቆማ ለመቀበል የወጣ ማስታወቂያ
ለሁለተኛ ጊዜ የወጣ የሐራጅ ማስታወቂያ
ለመጀመሪያ ጊዜ የወጣ የሐራጅማስታወቂያ
ግሎባል ባንክ የተሰራው ቂርቆስ ፓርክ ዛሬ ተመረቀ !!
ግሎባል ባንክ የሚሰራው የ ‹‹ ቂርቆስ ፓርክ ›› ስራ በይፋ ተጀመረ !!
ግሎባል ባንክ ‹ የቂርቆስ ፓርክን › ለማልማት 3000 ካሬ ቦታ ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ተረከበ ፡፡
10ኛው የባለአክሲዮኖች መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ
Shareholders Meeting Announcement
GBE received a valued partner award from one of its corporate customers, Kerchanshe Trading PLC!
ግሎባል ባንክ ከፌደራል የሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ ኤጀንሲ ጋር በጋራ ለመስራት የስምምነት ሰነድ ተፈራረመ ፡፡
ስምምነቱ ደንበኞች ወደ ባንኩ የሚያመጡት የውክልና ሰነድ ትክክለኛ መሆኑን ከኤጀንሲው መረጃ ቋት በቀጥታ የሚያረጋግጡበት ሥርዓትን ለማስጀመር የሚረዳ ከመሆኑም በተጨማሪ ሀሰተኛ የውክልና ሰነድ ይዘው ወደ ባንኩ የሚቀርቡ ተገልጋዮችን በማስቀረት ወንጀልን መከላከል የሚያስችል መሆኑ በስምምነቱ ላይ ተገልጿል፡፡
ውድ ደንበኞቻችን፣ እንኳን ደስ አላችሁ!የኢትዮ ቴሎኮምን የቴሌ ብር አገልግሎት ለማግኘት በአቅራቢያችሁ ከሚገኙ የባንካችን ቅርንጫፎች በመሄድ ከአካውንታችሁ ወደ ቴሌ ብር በቀላሉ በማስተላለፍ መጠቀም ትችላላችሁ፡፡
Guzo Go
ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት መስጠት ጀምረናል
ደቡብ ሐቂቃባንካችን ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት በፍራሽ ተራ ፣ ዱባይ ተራ፣ ሲዳሞ ተራ፣ መሳለሚያ፣ ቦሌ ሚካኤል፣ ቦሌ መድኃኒዓለም፣ ተክለሃይማኖት፣ ስታዲየም፣ ቤተል፣ ፉሪ እና ወራቤ ቅርጫፎች መስጠት መጀመሩን ስንገልፅ በታላቅ ደስታ ነው።ግሎባል ባንክየዕድገትዎ መሰላል
ግሎባል ባንክ አ.ማ. ስራ አመራር የተሰጠ መግለጫ
የተከበራችሁ የ ግሎባል ባንክ ደንበኞች፣ ባለአክሲዮኖችና ሰራተኞች ባንካችን ባለፉት ዓመታት በበርካታ የባንክ የስራ ዘርፍ አመርቂ የሚባል ውጤት እያመጣ ከተፎካካሪ ባንኮች አንጻር ፈጣን እድገት እያስመዘገበ የሚገኝ ባንክ መሆኑ የሚታወቅ ነው፡፡ ባንኩ ባለፉት አምስት ዓመታት (እስከ ሜይ 31፣ 2021) ውስጥ በበርካታ መመዘኛዎች ከፍተኛ የሚባል እድገት ያሳየ ሲሆን በጠቅላላ ሃብት በ58.5%፣ በትርፍ በ94% እንዲሁም በተከፈለ ካፒታል በ40% አማካይ […]
ግሎባል ባንክ ከወለድ ነጻ የባንክ አገልግሎት መስጠት ሊጀምር ነው
ግሎባል ባንክ ከወለድ ነጻ የባንክ አገልግሎት መስጠት የሚያስችለውን ፈቃድ ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የተቀበለ ሲሆን በአጭር ጊዜ ውስጥም ስራ ይጀምራል፡፡ ከወለድ ነጻ የባንክ አገልግሎት የሸሪዓ የፋይናንስ መርሆችን በመከተል በአገልግሎት ወቅት ምንም አይነት ወለድ መክፈልም ሆነ መቀበል የማይፈቅድ ሲሆን በሸሪዓ በተፈቀዱ ስራዎች ላይ ብቻ የሚሳተፍ የራሱ የሆነ አሰራር ያለው ሆኖ ማንኛውም አገልግሎቱን መጠቀም ለሚፈልግ ደንበኛ የቀረበ አማራጭ […]
ግሎባል ባንክ ከሶልጌት ጉዞ ኃ.የተ.የግ.ማ ጋር የስራ ስምምነት ውል ተፈራረመ
ግሎባል ባንክ እና ሶልጌት ጉዞ ኃ.የተ.የግ.ማ በጉዞጎ የሞባይል መተግበሪያ ላይ በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን የስምምነት ውል ዛሬ መጋቢት 24 ቀን 2013 ዓ.ም በጎልደን ሮያል ሆቴል የባንኩ ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ዲፓርትመንት ዳይሬቴክተር አቶ ሲሳይ አየለ እና የጉዞጎ ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ በሱፈቃድ ጌታቸው በተገኙበት ተፈራርመዋል፡፡
ግሎባል ባንክ ከግሮቭ ጋርደን ጋር በመተባበር ሴት ነጋዴዎች ብቻ ተሳታፊ የሚሆኑበትና ለሁለት ወራት የሚቆይ የንግድ ባዛርን ስፖንሰር አደረገ::
ግሎባል ባንክ ይህን ከጁምዓ እስከ ሰንበት በሚል ስያሜ የተዘጋጀውን እና ለመጀመሪያ ጊዜ የተሰናዳውን የነጋዴ ሴቶች የንግድ ባዛር በብቸኛ አጋርነት አዘጋጅቷል፡፡ ግሎባል ባንክ ባዛሩን ድጋፍ ያደረገባቸው ዋና ዋና ዓላማዎች፡- በንግድ ላይ የተሰማሩ ሴቶች ስራቸው ጎልቶ የሚወጣበትን አጋጣሚ መፍጠር በኮቪድ-19ና በሌሎችም ምክንያቶች ተቀዛቅዞ የነበረው የቢዝነስ እንቅስቃሴ ላይ መነቃቃት ለመፍጠር ከተለያዩ የንግዱ ማህበረሰብ አካላት ጋር ተቀራርቦ መስራት ለስኬት […]
ግሎባል ባንክ ዋና አጋር የሆነበትና ሴት ነጋዴዎች የሚሳተፉበት የንግድ ባዛር ተከፈተ፡፡
ግሎባል ባንክ ዋና አጋር የሆነበትና ሴት ነጋዴዎች የሚሳተፉበት የንግድ ባዛር የኢፌዲሪ የሴቶች፣ ሕፃናትና ወጣቶች ሚኒስቴር ሚኒስትር ወ/ሮ ፊልሰን አብዱላሂ በተገኙበት ዓርብ የካቲት 26 ቀን 2013 ዓ.ም ግዮን ሆቴል ግቢ ውስጥ በሚገኘው ግሮቭ ጋርደን ዎክ በይፋ ተከፈተ፡፡
ግሎባል ባንክ ከኢትዮጵያ የጠለፋ ዋስትና መድን አ.ማ ጋር አብሮ ለመስራት ስምምነት ፈፀመ
ግሎባል ባንክ እና የኢትዮጵያ ጠለፋ ዋስትና መድን አክሲዮን ማህበር ዘላቂ የሰራ ግንኙነት ለመመስረት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ስምምነት ሰነድ ተፈራረሙ፡፡ በስምምነቱ መሰረት ደቡብ ግሎባል ባንክ ለኢትዮጵያ ጠለፋ ዋስትና መድን ቋሚ ሰራተኞች በሙሉ የቤትና አውቶሞቲቭ መግዣ የሚውል የብድር አግልግሎት ለኢትዮጵያ የጠለፋ ዋስትና መድን የሚሰጥ ሲሆን የዋስትና ድርጅቱ በበኩሉ በደቡብ ግሎባል ባንክ ተንቀሳቃሽ ና የጊዜ ገደብ ሂሳብ ላይ ገንዘብ […]
7ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ ስብስባ ላይ በተደረገ የአስማራጭ ኮሚቴ አባላት ምርጫ የተገኘ ውጤት
ባንኩ ታህሳስ 4 ቀን 2012 ም. ባካሄደው 7ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ ስብስባ ላይ በተደረገ የአስማራጭ ኮሚቴ አባላት ምርጫ የተገኘ ውጤት
Donating blood = Donating a life
More than forty volunteers of GBE staff from Addis Ababa city branches and the Headquarters participated in blood donation. A number of female staff were in attendance to take part in such life saving humanitarian activity. Blood donors whom GBE news approached witnessed that they are pleased in participating in such engagement. Most of them […]
GBE Celebrates A 253 Percent Growth in Profit
[vc_row][vc_column width=”2/3″][vc_column_text]Debub Global Bank declared its first ever profit of birr 142 million, which is a 253 percent growth, during the annual general assembly of shareholders held in millennium hall on December 15, 2018. On the occasion, Chairman of the Board of Directors Mr. Nuredin Awol, in his speech, announced that the net profit of […]
GBE Celebrates Employees’ Appreciation Day
The bank colorfully celebrated annual employees’ appreciation day in the attendance of board of directors, management members and employees on October 20, 2018 at Bishoftu, Pyramid Hotel and Resort. On the occasion, Chairman of the Board of Directors Mr. Nuredin Awol conveyed a keynote address and the President of GBE Mr. Addisu Habba delivered a […]
GBE Took part in Tree Planting at Entoto, Addis Ababa
GBE Took part in Tree Planting at Entoto, Addis Ababa
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ አዲስ የተመረጡትን የደቡብ ግሎባል ባንክ የቦርድ አባላት ምርጫ አጸደቀ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ አዲስ የተመረጡትን የደቡብ ግሎባል ባንክ የቦርድ አባላት ምርጫ አጸደቀ (ሚያዚያ 3 ቀን 2010 ዓ.ም) ግሎባል ባንክ ለቀጣይ ሦስት ዓመታት ባንኩን እንዲመሩ በባለአክሲዮኖች የተመረጡ የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላትን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ አፀደቀ፡፡ ታህሳስ ወር በተደረገው የባለአክሲዮኖች ስብሰባ ከተመረጡት 11 የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላት ውስጥ 8 አዳዲስ እና 3 ነባር የቦርድ አባላት ሲሆኑ፤ ሁሉም በኢትዮጵያ ብሔራዊ […]
ግሎባል ባንክ የኢትዮጵያ ምርት ገበያን የክፍያ ሥርዓት ተቀላቀለ
(መጋቢት 13 ቀን 2010 ዓ.ም) ደቡብ ግሎባል ባንክ በኢትዮጵያ ምርት ገበያ የሚካሄዱ ግብይቶችን በባንክ የክፍያ ሥርዓት አገልግሎት መስጠት የሚያስችለውን የአገልግሎት ስምምነት ከምርት ገበያው ጋር ተፈራረመ፡፡ Read More
Global Bank Ethiopia reaches paid up capital of ETB 500 Million and registers a Profit of ETB 67.7 Million
Global Bank Ethiopia announced a profit of 67.7 million in the 2016/17 fiscal year based on audited financial results and reached its paid up capital to 500 million by fulfilling the minimum paid up capital requirement set by the National Bank of Ethiopia. This was reported on the 5th Annual General Meeting of the Bank […]
Global Bank’s Board Members’ Election Result
የባለአክሲዮኖች ጠቅላላ ጉባኤ ጥሪ
የባለአክሲዮኖች ጠቅላላ ጉባኤ ጥሪ የ ግሎባል ባንክ አ.ማ የባለአክሲዮኖች 5ተኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ ታህሳስ 7 ቀን 2ዐ1ዐ ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡00 ሰዓት ጀምሮ በሚሊኒየም አዳራሽ ስለሚካሄድ ባለአክሲዮኖች ወይም ወኪሎቻቸው በተጠቀሰው ጊዜና ቦታ በስብሰባው ላይ እንዲገኙ የዳይሬክተሮች ቦርድ በአክብሮት ጥሪውን ያቀርባል፡፡
Board Members Nomination Notice
ዕጩ የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላትን ለማሳወቅ የወጣ ማስታወቂያ የ ግሎባል ባንክ አ.ማ የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላት አስመራጭ ኮሚቴ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ባወጣቸው መመሪያዎች (ቁጥር SSB/54/2012 SSB/62/2015) እና በባንኩ የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላት ጥቆማና ምርጫ አፈፃፀም መመሪያ መሰረት በ5ኛ የባለአክሲዮኖች ጠቅላላ ጉባኤ ለዳይሬክተሮች ቦርድ አባልነት ምርጫ እንዲወዳደሩ የተመለመሉ ዕጩዎች ዝርዝር እንደሚከተለው ይፋ አድርጓል፡፡
Ato Tesfaye Boru is appointed as Vice President, Operations
Our Bank (Global BankEthiopia S.C.) has appointed Ato Tesfaye Boru as Vice President, Operations after securing approval from the National Bank of Ethiopia. Accordingly, Ato Tesfaye Boru assumed the helm of Vice Presidency for Operations effective from March 27, 2017. He has extensive experience in the Ethiopian banking industry and had been working on different […]
Global Banks’ profit elevated by two-fold
[vc_row][vc_column width=”2/3″][vc_single_image image=”1940″ img_size=”large” alignment=”center”][vc_row_inner][vc_column_inner width=”1/2″][vc_column_text]Debub Global Bank S.C. held 4th General Annual Shareholders’ meeting on December 17, 2016 at Millennium Hall under the Chairmanship of Ato Nuredin Awol, other Board of Directors and Ato Addisu Habba, President of the Bank. A large number of shareholders attended the meeting to discuss the present and future […]
New website launch
Debub Global Bank is pleased to announce the launch of our new website.