ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ በሆራ ኮርፖሬት ግሩፕ የመስክ ምልከታ አካሄደ።

ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ “ግሎባል ቱር” በተሰኘ መሪ ቃል እያካሄደ የሚገኘውን የባንኩን ከፍተኛ ደንበኞች እና ባለድርሻ አካላት የመጎብኘት መርሃ ግብር አጠናክሮ እንደቀጠለ ነው። ግሎባል ቱር በአዲስ አበባ እና በተለያዩ ከተሞች እየተካሄደ ሲሆን ጥር 09 ቀን 2018 ዓ.ም በሆራ ኮርፖሬት ግሩፕ የመስክ ምልከታ ተደርጓል። የባንኩ ኃላፊዎችና የቦርድ አባላት የኮርፖሬት ግሩፑን ሁለንተናዊ የስራ እንቅስቃሴ በመስክ ምልከታ በመጎብኘታቸው ምስጋናቸውን […]