ከፍተኛ ደንበኞችን የመጎብኝት ሂደት ተጠናክሮ እንደቀጠለ ነው

ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ በተከታታይ እያከናወነ የሚገኘው የከፍተኛ ደንበኞችን የስራ እንቅስቃሴ የመጎብኘት ሂደት አጠናክሮ እንደቀጠለ ነው። የባንኩ የዳይሬክተሮች ቦርድ እና ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች ግብኝታቸውን በሮዜታ ግሩፕ ህዳር 20 ቀን 2018 ዓ.ም አድርገዋል። ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ የድርጅታችንን የስራ እንቅስቃሴ በመመልከቱ የተሰማቸውን ደስታ የገለፁት የሮዜታ ግሩፕ መስራችና ስራ አስፈፃሚ አቶ ቴዎድሮስ ሽፈራው ድርጅታቸው ከባንኩ ጋር እየሰራ ያለውን ስራ […]
በዳይሬክተሮች ቦርድ ሰብሳቢ አቶ ዮሴፍ ጌታቸው የተመራ ልዑክ በቶፕ ቢቬሬጅ እና ኢንዱስትሪ ትሬዲንግ ጉብኝት አካሄደ

ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ በዳይሬክተሮች ቦርድ ሰብሳቢ አቶ ዮሴፍ ጌታቸው የተመራ ልዑክ በቶፕ ቢቬሬጅ እና ኢንዱስትሪ ትሬዲንግ ኅዳር 18 ቀን 2018 ዓ.ም የጉብኝት መርሃ ግብር አከናውኗል፡፡ በጉብኝቱ የባንኩ የቦርድ አባላት፣ የባንኩ ዋና ስራ አስፈፃሚ ዶ/ር ተስፋዬ ቦሩ እንዲሁም ቺፍ ኦፊሰሮች እና የዲፓርትመንት ኃላፊዎች ተገኝተዋል። ዛሬ የተካሄደው የጉብኝት መርሃ ግብር ግሎባል ቱር በሚል መሪ ሀሳብ በአዲስ አበባና […]