ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ የተሳተፈበት ዓለም አቀፍ የኦቲዝም ቀን በደማቅ ሁኔታ ተከበረ

ነህሚያ የኦቲዝም ማዕከል የ2018 ዓ.ም የኦቲዝም ግንዛቤ ማስጨበጫ መርሃ-ግብርን ሚያዚያ 18 ቀን 2018 ዓ.ም በተለያዩ ዝግጅቶች አከናውኗል። መርሃ-ግብሩ በዋናነት በህብረተሰቡ ዘንድ ስለ ኦቲዝም ያለውን ግንዛቤ ለማሳደግ፣ በኦቲዝም የተጠቁ ህጻናት ተገቢውን ድጋፍና እንክብካቤ እንዲያገኙ ለማስገንዘብ ታልሞ መዘጋጀቱን የማዕከሉ መስራችና ዋና ስራ አስፈፃሚ ወ/ሮ ራሄል አባይነህ ገልጸዋል። መርሃ-ግብር የተሳካ እንዲሆንና የታለመለትን አላማ እንዲያሳካ ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ አስፈላጊውን […]