ከፍተኛ ደንበኞችን የመጎብኘት ሂደት ተጠናክሮ እንደቀጠለ ነው

ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ ግሎባል ቱር በሚል መሪ ቃል እያካሄደ ያለውን የባንኩን ከፍተኛ ደንበኞች የመጎብኘት እና የውይይት መርሃ ግብር አጠናክሮ ቀጥሏል። የጉብኝት መርሃ ግብሩ ታኅሳስ 25 ቀን 2018 ዓ.ም በአርፋሳ ጠቅላላ ንግድ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ተከናውኗል። በጉብኝት መርሃ ግብሩ የባንካችን የቦርድ አባላት እና ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል። ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ ከአርፋሳ ጠቅላላ ንግድ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ጋር በርካታ ዓመታትን አብረው […]

በመጀመሪያው ግማሽ ዓመት የላቀ አፈፃፀም ላስመዘገቡ ቅርንጫፎች ዕውቅና ተሰጠ

ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ በመጀመሪያው መንፈቅ ዓመት በተለያዩ የስራ መለኪያዎች የላቀ አፈፃፀም ላስመዘገቡ በመቐለ እና አካባቢው ለሚገኙ ቅርንጫፎች ታኅሳስ 23 ቀን 2018 ዓ.ም በፕላኔት ሆቴል የዕውቅናና የምስጋና መርሃ ግብር አካሂዷል። በበጀት ዓመቱ በመጀመሪያው ስድስት ወራት የሚበረታታ ስራ መከወኑን በዕውቅና መርሃ ግብሩ ወቅት የገለፁት የምዕራብ አዲስ አበባ ዲስትሪክት ዳይሬክተር አቶ ሰለሞን ግርማ፤ በሁለተኛው መንፈቅ ዓመትም ሁሉም ቅርንጫፎች […]

በሁለንተናዊ ዘርፍ ምርጡ ባንክ እንዲሆን በትኩረት እየተሰራ ነው – አቶ ውብሸት ዘገዬ (ቺፍ ሪቴል ባንኪንግ ኦፊሰር)

ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ ፋይናንስ ነክ በሆኑና ባልሆኑ መለኪያዎች በደንበኞች ዘንድ የመጀመሪያ ተመራጭ እና ምርጡ ባንክ እንዲሆን ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ መሆኑን የባንኩ ቺፍ ሪቴል ባንኪንግ ኦፊሰር አቶ ውብሸት ዘገዬ ገለፁ፡፡ ቺፍ ኦፊሰሩ ይህን ያሉት ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ ባለፉት አምስት ወራት የላቀ አፈፃፀም ላስመዘገቡ ቅርንጫፎች እና ሰራተኞች የዕውቅናና የምስጋና መርሃ ግብር ታኅሳስ 14 ቀን 2018 ዓ.ም በሀያት […]