ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ የ2025 የፈጠራና ልዕቀት ሽልማት አሸናፊ ሆነ

Share the Post:

ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ International Center for Strategic Alliance ባዘጋጀው የሽልማት ፕሮግራም ላይ ምርጥ እያደገ የሚገኝ የዲጂታል ባንክ አገልግሎት አቅራቢ በመባል ልዩ ሽልማት መቀበሉን ለማብሰር እንወዳለን፡፡

ይህ ሽልማት ከሚያስገኘው ፋይዳ ውጭ፣ የባንካችንን በዲጂታል ዘርፉ እያደረገ ያለውን መልካም ጉዞ የሚያጎላ እንዲሁም ፈጠራ ላይ እና የተሻለ የደንበኞች ዲጂታል አገልግሎትን የሚያበረታታ መሆኑ እሙን ነው፡፡

ለዚህ ሽልማት እንድንበቃ ላደረጋችሁን የባንካችን ሰራተኞች፣ ደንበኞች፣ እንዲሁም አጋሮች ላቅ ያለ ምስጋናችንን ለማቅረብ እንወዳለን፡፡

ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ

ለጋራ ስኬታችን

Related Posts

ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ ከደንበኞች ጋር ያለውን ስትራቴጂካዊ አጋርነት ማጠናከር ዋነኛ መርህ አድርጎ እየሰራ ነው – ዶ/ር ተስፋዬ ቦሩ

ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ ከደንበኞች ጋር ያለውን ስትራቴጂካዊ አጋርነት በማጠናከር ለጋራ ስኬት በጋራ መስራት ዋና ዕሴት አድርጎ እየሰራ መሆኑን...

ባለፉት ዘጠኝ ወራት አመርቂ ዉጤት መመዝገቡ ተገለፀ

ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ ባለፉት 9 ወራት በበርካታ መለኪያዎች አመርቂ ውጤት ማስመዝገቡን የባንኩ የቦርድ አመራር እና የማኔጅመንት አባላት ገለጹ፡፡...

ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ የተሳተፈበት ዓለም አቀፍ የኦቲዝም ቀን በደማቅ ሁኔታ ተከበረ

ነህሚያ የኦቲዝም ማዕከል የ2018 ዓ.ም የኦቲዝም ግንዛቤ ማስጨበጫ መርሃ-ግብርን ሚያዚያ 18 ቀን 2018 ዓ.ም በተለያዩ ዝግጅቶች አከናውኗል።...