
ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ International Center for Strategic Alliance ባዘጋጀው የሽልማት ፕሮግራም ላይ ምርጥ እያደገ የሚገኝ የዲጂታል ባንክ አገልግሎት አቅራቢ በመባል ልዩ ሽልማት መቀበሉን ለማብሰር እንወዳለን፡፡
ይህ ሽልማት ከሚያስገኘው ፋይዳ ውጭ፣ የባንካችንን በዲጂታል ዘርፉ እያደረገ ያለውን መልካም ጉዞ የሚያጎላ እንዲሁም ፈጠራ ላይ እና የተሻለ የደንበኞች ዲጂታል አገልግሎትን የሚያበረታታ መሆኑ እሙን ነው፡፡
ለዚህ ሽልማት እንድንበቃ ላደረጋችሁን የባንካችን ሰራተኞች፣ ደንበኞች፣ እንዲሁም አጋሮች ላቅ ያለ ምስጋናችንን ለማቅረብ እንወዳለን፡፡
ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ
ለጋራ ስኬታችን