ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ የአርንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ መርኃግብር አካሄደ

Share the Post:

ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ ሰባተኛውን ዙር የአርንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር ፈረንሳይ ሌጋሲዮን አቢሲኒያ ውሃ ፋብሪካ አካባቢ ሐምሌ 28  ቀን 2017 ዓ.ም አካሄዷል፡፡

በችግኝ ተከላ መርሃ ግብሩ የግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች፣ የቅርንጫፍ ስራ አስኪያጆች እና ሰራተኞች ተገኝተዋል።

የዘንድሮው የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር “በመትከል ማንሰራራት” በሚል መሪ ቃል በመላው ኢትዮጵያ እየተካሄደ ይገኛል፡፡

ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ ለሰባተኛ ጊዜ አረንጓዴ አሻራ የማኖር መርሃ ግብር ያካሄደ ሲሆን በዛሬው ዕለት ከ5 ሺህ በላይ ችግኞች ተተክለዋል።

ባንኩ ማህበራዊ ኃላፊነቱን በተለያዩ ሁነቶች እየተወጣ የሚገኝ ሲሆን አረንጓዴ አሻራ የማኖር መርሃ ግብር ማህበራዋ ኃላፊነቱን ከሚወጣባቸው ተግባራት መካከል አንዱ ነው።

ዛሬ የተተከሉት ችግኞች በቀጣይ አመታት የተለያዩ ፍራፍሬዎችን የሚሰጡ መሆናቸውን የተናገሩት በችግኝ ተከላ መርሃ ግብሩ የተሳተፉ ሰራተኞች ችግኞቹ እንዲፀድቁ ያልተቆጠበ ክትትል እንደሚያደርጉ አስታውቀዋል።

ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ
ለጋራ ስኬታችን!

Related Posts

ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ “ተስፋን እንትከል” በሚል መሪ ቃል የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር አካሄደ

የግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ አመራሮችና ሠራተኞች “ተስፋን እንትከል” በሚል መሪ ቃል ነሐሴ 8 ቀን 2018 ዓ.ም በእንጦጦ ተራራ...

ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ የ2025/26 የሥራ አፈጻጸምን ገምግሞ ለ2026/27 ዋና የትኩረት አቅጣጫዎችን አስቀመጠ

ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ የ2025/26 በጀት ዓመት አጠቃላይ የሥራ አፈጻጸም የገመገመበትን መርሃ ግብር ሐምሌ 21 ቀን 2018 ዓ.ም በካፒታል ሆቴል...

ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ ከደንበኞች ጋር ያለውን ስትራቴጂካዊ አጋርነት ማጠናከር ዋነኛ መርህ አድርጎ እየሰራ ነው – ዶ/ር ተስፋዬ ቦሩ

ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ ከደንበኞች ጋር ያለውን ስትራቴጂካዊ አጋርነት በማጠናከር ለጋራ ስኬት በጋራ መስራት ዋና ዕሴት አድርጎ እየሰራ መሆኑን...